REGISTER NOW
Improve your language skills
በመቐለ ከተማ የሚገኙ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች መደበኛ የመማር ማሰተማር ሥራ ዛሬ መጀመራቸውን በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
ቢሮ ይህን የገለፀው ዛሬ የ2013 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ በሰጠበት ወቅት ነው።
Improve your language skills
በአራዳ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኙ የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች በተማሪዎችና በመምህራን የተዘጋጁ የፈጠራ ስራዎች ኤግዚቢሽን በአራት ኪሎ ማለዳ ካፌ ዛሬ ተከፈተ፡፡
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ብርሃን ከተማ በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ አዲስ ለሚገነባው የአፄ ዘርዓ ያዕቆብ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት የመሰረት ድንጋይ የአማራ ልማት ማህበር ስራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ፋንታ በተገኙበት ተቀምጧል።
የ ሒሳብ ችሎታዎን ያዳብሩ