REGISTER NOW
Improve your language skills
ቢሮ ይህን የገለፀው ዛሬ የ2013 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ በሰጠበት ወቅት ነው።
በአራዳ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኙ የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች በተማሪዎችና በመምህራን የተዘጋጁ የፈጠራ ስራዎች ኤግዚቢሽን በአራት ኪሎ ማለዳ ካፌ ዛሬ ተከፈተ፡፡
Improve your language skills
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ብርሃን ከተማ በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ አዲስ ለሚገነባው የአፄ ዘርዓ ያዕቆብ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት የመሰረት ድንጋይ የአማራ ልማት ማህበር ስራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ፋንታ በተገኙበት ተቀምጧል።
ውይይቱ የነባር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የምርጫ ወቅት ቆይታና የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች ቅበላን የተመለከቱ ጉዳዮች ተነስተውበታል፡፡
የ ሒሳብ ችሎታዎን ያዳብሩ